Bete Amhara

Bete Amhara

Monday, June 15, 2015

አማራ በዳይ ወይስ ተበዳይ?
ብዙ ጊዜ ትግሬ ኢትዮጲያዊያኖች አልተጠቀሙም ይባላል በኔ እይታ ደግሞ ተጠቅመዋል ባይ ነኝ ያልተጠቀመ ቢኖርም በጣም አናሳ ነው ።
እነሱም ያልተጠቀሙበት ምክኒያት ይኖራል ከወያኔ ጋ ቅራኔ የገቡ እና የመቃወም አዝማሚያ ያሳዩ ይሆናሉ እንጅ ይበልጡ አልተጠቀመም የሚለው አያስማማኝም እኔ በተቃራኒው ይበልጡ ተጠቅማዋል የተጎዳው በሺ የሚቆጠር ነው ባይ ነኝ።
ለዚህም ብዙ ምሳሌ አለኝ በዝች በኔ እድሜ ልብ ካወኩ ጀምሮ ብዙ ነገሮችን አይቻለው ነገር ግን እየቆየ ነው የገባኝ በጊዜው በመጥፎ አላየውትም ነበር።
ከተዘብኩት ነገር ላካፋላችሁ ወደድኩ እኔ በተማርኩበት ትምህርት ቤት በ ሰሜን ጎንደር ደባርቅ ከተማ የ ሃይስኩል ተማሪ ሆኘ ከ አሰተማሪወቻችን 80 በ 100 የትግራይ ተወላጆች ነበሩ ለትውስታ ያክል እኔን ካስተማሩኝ ትንሽ አስተማሪወች ጠቀስ ላድርግ ከኔ ጋ የተማራችሁ በደንብ ታቃላችሁ ።
ጎይቶም፣ ፍስሃ ፣ተስፋይ ፣ሃጎስ እና ገ/ኪዳን ነበሩ የረሳዋቸሁም አሉ ከ6 አመት በሃላ ላይ ሆኘ ስለሆነ እማወራ የማስታወስ አቅሙ ብዙ አይደለም ነገር ግን የነበራቸው የዘረኝነት በሽታ እና ከተማሪው ጋ አለመግባባት የማይዘነጋ ትውስታ ነው በተለይ መምህር ፍስሃ ኬሚስትሪ መምህሬ ሲሆን አማረኛ ግን አይችልም።
በ ፕላዝማ ነበር የምንማረው መቸም እንደኔ ያሉ እንግሊዘኛ የሚነስራቸው ጉዋደኞቸ በ አማረኛ ኢንዲተረጎምልን እንፈልግ ነበር ነገር ግን ፍስስሃ ደግሞ እኛን እንግሊዘኛ እንደሚነስረን ሁሉ እሱን አማረኛ ይነስረዋል ታዲያ በ 5ኛው ክፍለ ጊዜ እሱ ሊገባ ሲል ከሚከታተሉት ጠ ረጴዛ ተደግፈን እምናንቀላፋው እንበዛለን።
መቸም ፍሴ ደደብ እምትለውን ስድብ ሳያዛንፍ ነው እሚጠራት ደደብ እያለ ከትጋደምንበት ጠርጴዛ ቾክ ወርውሮ ጭንቅላታችን ቀጭ ማድረግ የሱ የዘወትር ቁርሾ ናት።
እናም ፍስሃም ሆነ ሌሎቹ ወደ ማታ አካባቢ ከ ወክም ሆነ ከሚካኤል ቤተክርስቲያን ከ አውደምህረት ትምህርት በኃላ የሚሰበሰቡባት አንዲት ባርናሬስቶራት ነች ያችም በ መዘጋጃ ቤቱ ጀረባ ወደ መዳህኒያለም ቤቴክርስቲያን መንገድ የምትገኘው የነ አቶ በርሄ ባር ነች።
መቸም ከሌላ ሰው ምሽት ቤትም ይሁን ሆቴል ይገባሉ ማለት መሽቶ አይነጋም ማለት ነው አቶ በርሄ ባርና ሬስቶራንት ብቻ ሳይሆን ሱቅም አላቸው አሁን ደግሞ ኢንተርኔት ቤትም ከፍተዋል ታዲያ የበርሄ የንግድ ቦታወች በ እነዚህ መምህራን ነው እምትከበበው ማለት ይቻላል ሁሌም ማታ ማታ ከዛች አካባቢ እነ ጎይቶምን ማየት አዲስ አደለም በዚህ የተነሳ የነ ብርሄን ሰፈር ትንሽዋ ውቅሮ የሚሉት ልጆች ነበሩ ።
አንዳንዶቹ ደግሞ አድዋ ሰፈር ይልዋታል ግን የሰፈሩ ሰው እና የአካባቢው ተወላጅ ፍቅር ነስቶቸው አያቅም ማንም ይህም አያስተውሎም የተወሰነው ነን እንጅ ብዙ የ ደባርቅ ሰው ግድ የለውም አንድ ነን ብሎ ያስባል እነሱ ግን አንድ ነን ብለው ቢያስቡ ክህብረተሰቡ ጋ ይቀላቀሉ ነበር ብዙ ጊዜ የማያቸው ካንድ ቤት ሙልት ብለው ስለሆነ ይገርመኝ ነበር።
ታዲያ ይህን የመሰለ የ አማራ ህዝብ በላይ ሆኖ አማራ ጨቁዋኝ ህዝብ ነው ማለት አይከብድም??
የዛው የሃገሩ ተወላጆች ተምረው ተመርቀው ለረዥም አመታት ያለስራ ይቀመጣሉ ግማሺቹ ይሰደዳል ግማሾቹ ድግሪ ይዘው ገጠር ቆላ እና በርሃ ለስራ ይላካሉ
ከ ትግራይ የመጡት ግን ቅብርር ብለው ከተማ ውስጥ እንደፈለጉ ያስተምራሉ ግምገማ የለባቸው ምን የለባቸው
ታዲያ ማነው ጨቁዋኝ አማራው ወይስ ከ ትግራይ የመጡት?
ፍርዱን ለናንተ ትቸዋለው።