Bete Amhara

Bete Amhara

Monday, June 15, 2015

"ይድረስ በሕወሃት መለዮ ለባሾች ውስጥ የቤተ ኣምሓራ ልጆች
ሕዝባችሁ በደርግ ዘመነ መንግስት ያለ ምንም ቅድመ ሁናቴ በየቦታው ሲገደል መኖሩን ታውቃላችሁ። በሻለቃ መላኩ ተፈራ ኣስፈጻሚነት የጎንደርን ወጣቶች ፳፬ ሰዓታት በግፍ እንድረሸኑ የተደረገበት ትዕዛዝ ከዘመኑ ኣበይት የዘር ማጥፋት እርምጃዎች ኣንዱ ነበር። ኣሁን ደግሞ ህወሃት ስልጣን ከመያዙም በፊትም ጀምሮ ደርግን ሳይሆን ኣምሓራን ለማትፋት ነው ኣላማችን ብሎ ከተነሳበት ጊዜ ጀምሮ ሌት ተቀን እኛን ለማጥፋት እየሰራ ይገኛል። በኣደባባይ ከገደሉትና ካሳረዱት ሕዝባችን በተጨማሪ ድብቁን የዘር ማጥፋት ዘመቻ እያከናወኑ ይገኛሉ። ለኣብነት ያህል ወደ ፫ ሚሊዮን ኣምሓራ ጠፍቷል ያሉት ኣቶ መለስ በተወሰነ መልኩ የህወሃትን የውስጥ ፖሊሲ መሳካት ያማለከት የኣምሓራ ህዝብ ውድቀት ነበር። በየቦታው ያለ ምንም ወንጀል ደመ ክልብ ሁኖ የቀረው ህዝባችን እርሳቸው ከገለጹት በላይ ቢሆንም መሰረታዊ ጉዳዩ ግን ኣሁንም እራሳችንን ማዳን እንዳለብን ለመስራት እንደምንገደድ ማወቁ ነው።
ከዚህም ባለፈ ተቀናሽ ሰራዊት ወደ ህዝብ ሲመለስ ቫይረስ በ ክትባት መልክ እንደሚሰጠው ይታወቃል። በዚህም የተነሳ የኣምሓራን ህዝብ የዘር ማጥፋት ፖሊሲ ለማሳልጥ ህወሃት የሚጠቀመው ኣንዱ መንገድ ነው። ስለሆነም ቤተ ኣምሓራን ለማቆም በምናደርገው ሁለንተናዊ ዘመቻ ከጎናችን በመሆን ትውልዳችን ይቀጥል ዘንድ፤በህወሃት ኣመራርነት የተሳለብንን ቢላዋ ሁሉ መመከት እንድንችል ኣብሮነታችሁ ያስፈልገናል። ይህን መረጃ በማካፈል የምታውቁትን ቤተ ዘመድ ወይም ጓደኛ የትግላችን ኣካል ማድረግ ሕዝባዊ ግዴታ መሆኑን ለማሳሰብ እንወዳለን።"
ዣንጥራር ከቤተ ኣምሓራ