Bete Amhara

Bete Amhara

Monday, July 20, 2015

አማራ ለሆነ ፍጥረት ሁሉ! አማራ ነን ብለን ስም ያለው ሞት እንሙት!

አማራ ለሆነ ፍጥረት ሁሉ!
አማራ ነን ብለን ስም ያለው ሞት እንሙት!
ማንህም አማራ ነኝ ብለህ የምታስብ ሰው፤ አማራ ነኝ ብለህ ባታስብ እንኳ አማራ ነህ ተብለህ የተፈረጅክ ሁሉ ይህንን ስማ፡፡ ጠላትህ በጸጉርህ ቁጥር ነው፡፡ የምታውቀውን ጠላትህን መናቅህ እና ስውር የሆነ ብዙ ጠላት እንዳለህ ባለማወቅህ ለዚህ ደርሰሀል፡፡ ይህ ዘመን ሁሉንም ነገር ትተህ አማራ ብቻ እንድትሆን የሚስገድድህ ነው፡፡ ከሰማይ በታች ከራሳችን በቀር ማንም የሚደርስልን እንደሌለ እንወቅ፡፡ ከጫፍ እስከ ጫፍ እንደ አንድ ሰው አሳቢ እንደ አንድ ልብ መካሪ እንሁን፡፡ ምድር ከፍ ሰማይ ዝቅ ቢል ለእኛ መፍትሄው አማራነት ብቻ ነው፡፡ ከፕሮፌሰር አስራት ጀምሮ ብዙ ሰዎች አማራነትህን በአማራነትህ ለታወጀብህ ጥፋት መፍትሄ እንድታደርገው ተነግሮህ ነበር፡፡ ግን አማራ አይደለሁም፤ ኢትዮጵያዊ ነኝ፤ ዘረኛ መባል አልፈልግም እና ወዘተ እያልክ እምቢ አልክ፡፡ አሁን ተራ በተራ እያለቅክ ነው፡፡ ዛሬ አማራን መግደል ጎመን እንደመቀርደድ ቀላል ሆኗል፡፡ ዛሬ አማራን መግደል ህግ ነው፡፡ ገና ከዚህ የከፋ ያደርጋሉ፡፡ ለምን? አማራ ጠላታችን ነው መጥፋት አለበት ብለው ስለተነሱ፡፡ አማራ ጠላቴ ነው የሚል አገዛዝ እና ተግቶ የሚያጠፋህ አገዛዝ እንዴት ሆኖ ያንተ መንግስት ሊሆን ይችላል? መንግስት የለህም፡፡ ያለኸው አንድ በእንድ እስከሚያጠፋህ በማይለቅህ የጠላት አስተዳደር ውስጥ ነው፡፡ በጠላት እጅ እንዳለህ ማወቁ አንድ እርምጃ ነው፡፡ ቀጣዩ ደግሞ እኔ እንደዚህ ነኝ፤ እኔ እንዲያ ነኝ የሚለውን ማናቸውንም ነገር ትተህ በአስተሳሰብም በመንፈስም በስሜትም አንድ አማራ መሆን ብቻ ነው፡፡ ዙሪያህን የከበቡህ ጠላቶችህ ተዘጋጅተው ጨርሰዋል፡፡ ከዚህ በኋላ እኔ ኢትዮጵያዊ ነኝ፤ ዘረኛ አይደለሁም እያልክ ብትሰንፍ ትርፉ ለማንም ሳትሆን መጥፋት ነው፡፡ እርስ በእርስ እንደሰንሰለት ተያያዝ፤ ተነጋገር፤ ተባበር፡፡ ይህን ካደርግክ ጠላት በፊትህ ሊቆም ዘንድ አይችልም፡፡ ይህን በግፍ ተቀጥቅጦ የተገደለ ሰው የእናንተ ወንድም ነው፡፡ ገናም እንደነዚህ ያሉ ወንድሞችና እህቶቻችሁ በማጎሪያ ውስጥ ናቸው፡፡ ሊገደሉ ቀን የተቆረጠላቸውም ሞልተዋል---መቸም አታጣውም፡፡
በጠዋት የረገፍከው ሳሙኤል አወቀ ነፍስህን በገነት ያኑርልን!
አማራ ይቅደም ጠላቱ ይውደም!